በልጅነታቸው ዘመን ከሕጻናት ጋር በመጫወት ላይ እያሉ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መጣና ያዛቸው። አጋደማቸውም

Video Generation
Generation Info
Records
Prompts
በልጅነታቸው ዘመን ከሕጻናት ጋር በመጫወት ላይ እያሉ
ጅብሪል (ዐ.ሰ)
መጣና ያዛቸው። አጋደማቸውም። ደረታቸውንም ሰነጠቀው።
ልቦናቸውንም
አወጣ። የረጋ ደም የሚመስል ነገርም ከውስጡ አስወገደ።
“ይህ የሰይጣን
ድርሻ ነው” አለም። በወርቅ ሳህን ውስጥ አድርጎም
በዘምዘም ውሃ
አጠበው። ከዚያም እንደነበር ጠገነውና ወደቦታው
መለሰው። ልጆችም ወደ
ሐሊማ ቤት እየሮጡ ሄደው “ሙሐመድ ተገደለ” በማለት
ተናገሩ። ሲመጡ
የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ፊት ገርጥቶ አገኙት። አነስ፡- “የዚህን
ክስተት ፋና ከነቢዩ
ደረት ላይ አይቻለሁ” ሲሉ ተናግረዋል። ከልባቸው ውስጥ
የረጋ ደም
የሚመስል ነገር መወገዱ እርሳቸውን ከልጅነት አጓጉል
ባህሪያት አርቆ፣ ቁም
ነገረኛ፣ ጽኑ፣ ሚዛናዊና ውብ ባህሪያት የተላበሱ ለማድረግ
ነው። አላህ
በጣም እንደሚጠብቃቸው እና እንደሚንከባከባቸው፣
ሰይጣንም እርሳቸውን
የመተናኮል አቅም እንዳይኖረው መደረጉን ለማመልከትም
ጭምር ነው።
(ፊቅሁ ሲራ – ዶክተር ረመዷን አል-ቡጢ)
ይህ ክስተት ሐሊማ ሕጻኑን ወደ ቤተሰቦቹ እንድትመልስ
ምክንያት ሆነ። ያኔ
የነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እድሜ አምስት አመት ነበር። ስድስት
አመት ሲሞላቸው
እናታቸው አሚና ሞተች። አያታቸው ሊያሳድጓቸው
ወሰዷቸው። ስምንት ዓመት
ሲሞላቸው አያታቸው ሞቱ። የማሳደጉን ሐላፊነትም
አጎታቸው አቡ ጧሊብ
ወሰዱ።
የላቀ እጣ ፈንታ
አስራ ሁለት አመት ሲሞላቸው አጎታቸው አቡ ጧሊብ ወደ
ሻም ለንግድ
Checkpoint & LoRA

Checkpoint
SeaArt Infinity
#Character
#Art
#Artwork
#model westernrealism
#SeaArt Infinity
0 comment
0
1
0
0
0/1000
